loader image

ለሞተር

እንደሚታወቀው የማስልጠኛ ተቋማችን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የግል አሽከርካሪወች ማሰልጠኛ ተቋም እና ፋና ወጊ” በመሆን ሕጋዊ ዕውቅና አግኝቶ አገልግሎት መስጠት የጀመረው 1993 .. ነው። በተያያዘ አሰራር የመማሪያ እና ተጓዳኝ መጻህፍቶችን” በማዘጋጀት ለደንበኞች ተደራሽ ለማድረግም ቀዳሚወችነን። የመንገድ ላይ ትራፊክ አደጋን አስከፊነት” አስመልክቶ በአገር አቀፍ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚዘጋጁ የተለያዩ መድረኮች ላይም በመሳተፍ ዘርፈብዙ አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ እንገኛለን።

ለሞተር፦ 

  • ለንድፈሃሳብ 41:00 ስዓት 
  • ለወርክሾፕ 7:00 ስዓት 
  • ለተግባር 15:00 ስዓት